
Independently Published
አልተዘዋወረችም
Product Code:
9798879742121
ISBN13:
9798879742121
Condition:
New
$20.10
ፍቅር ሁሉ ፍቅር አይደለም። በደፈናው አፈቀርን ወይም ተፈቀርን እንበል እንጅ ሰዎች ምናችንን በምን ምክንያት እንደወደዱልን በእርግጠኝነት መናገር የሚቻል ነገር አይደለም። ሰዎች ከማንነት በላይ ለአካላዊ ውበት በፍቅር ሊወድቁ ይችላሉ፤ ምናልባትም ይህ ለራሳቸውም አይገባቸውም ይሆናል። ከነጭራሹ ወደድናችሁ ያሉን ሰዎች እንደወደዱን ማረጋገጫችንስ ምንድነው ? ትዳር ? ስጦታ? ቃልኪዳን? ለእኛ የሚከፍሉት መስዋዕትነት? በመኖር ብቻ የሚመለስ ጥያቄ ሳይሆን አይቀርም። በዚህ መፅሐፍ ከነመኖራቸው ትዝ የማይሉን ጥቃቅን ስሜቶች ስንጥቃቸው እየሰፋ ሕይዎትን ለከባድ ምስቅልቅል ሲዳርጉ እናያለን። ምናለበት ተብለው ችላ የተባሉ እንደውም እንደበጎ ነገር የሚታዩ ጉዳዮች በጥልቀት ሲቃኙ ያላቸውን አደገኛ ስር እንመለከታለን። በሕይዎት ውስጥ ቁጭ ብለን የሰቀልነውን ቁመን ማውረድ ሲያቅተን ሌሎች ድሎት ያሉት ነገር ለሌላው መከራ ሲሆኑ ፣ እንታዘባለን። ፅናት፣ ፍቅር ፣ ስደት ፣ናፍቆት ፣ዓላማ ፣ ሐዘን ፣ደስታ ፣ በውብ ትረካ ተሰድረው እናገኛቸዋለን። እንደቀላል የልጅነት ሁዳዳችን ላይ የተጣለች ቅንጣት የቃል ዘር በኋለኛው ዘመናችን ዛፍ ሁና ጥላዋን በአኗኗራችን ላይ ስታጠላ እንታዘባለን። በመጨረሻም መፅሐፉን ስንከድን የራሳችንን ሕይወት ከፍተን መመልከት እንጀምራለን። ደራሲ አሌክስ አብርሃም በማህበራዊ ድረገፆች ፣ በመፅሔቶች በሚፅፋቸው በሁሉም ስራዎቹ ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘ ወጣት ደራሲ ነው። ከዚህ በፊት ዶ/ር አሸብርና ሌሎችም ፣ እናት ፍቅር ሐገር፣ ዙቤይዳ ፣ አንፈርስም አንታደስም ፣ ከዕለታት ግማሽ ቀን እንዲሁም ይህ አልተዘዋወረችም የሚል ስራው ተጠቃሽ ናቸው። መልካም ንባብ።
Author: Alex Abreham |
Publisher: Independently Published |
Publication Date: Jan 04, 2024 |
Number of Pages: 240 pages |
Binding: Paperback or Softback |
ISBN-10: NA |
ISBN-13: 9798879742121 |

አልተዘዋወረችም
$20.10
ፍቅር ሁሉ ፍቅር አይደለም። በደፈናው አፈቀርን ወይም ተፈቀርን እንበል እንጅ ሰዎች ምናችንን በምን ምክንያት እንደወደዱልን በእርግጠኝነት መናገር የሚቻል ነገር አይደለም። ሰዎች ከማንነት በላይ ለአካላዊ ውበት በፍቅር ሊወድቁ ይችላሉ፤ ምናልባትም ይህ ለራሳቸውም አይገባቸውም ይሆናል። ከነጭራሹ ወደድናችሁ ያሉን ሰዎች እንደወደዱን ማረጋገጫችንስ ምንድነው ? ትዳር ? ስጦታ? ቃልኪዳን? ለእኛ የሚከፍሉት መስዋዕትነት? በመኖር ብቻ የሚመለስ ጥያቄ ሳይሆን አይቀርም። በዚህ መፅሐፍ ከነመኖራቸው ትዝ የማይሉን ጥቃቅን ስሜቶች ስንጥቃቸው እየሰፋ ሕይዎትን ለከባድ ምስቅልቅል ሲዳርጉ እናያለን። ምናለበት ተብለው ችላ የተባሉ እንደውም እንደበጎ ነገር የሚታዩ ጉዳዮች በጥልቀት ሲቃኙ ያላቸውን አደገኛ ስር እንመለከታለን። በሕይዎት ውስጥ ቁጭ ብለን የሰቀልነውን ቁመን ማውረድ ሲያቅተን ሌሎች ድሎት ያሉት ነገር ለሌላው መከራ ሲሆኑ ፣ እንታዘባለን። ፅናት፣ ፍቅር ፣ ስደት ፣ናፍቆት ፣ዓላማ ፣ ሐዘን ፣ደስታ ፣ በውብ ትረካ ተሰድረው እናገኛቸዋለን። እንደቀላል የልጅነት ሁዳዳችን ላይ የተጣለች ቅንጣት የቃል ዘር በኋለኛው ዘመናችን ዛፍ ሁና ጥላዋን በአኗኗራችን ላይ ስታጠላ እንታዘባለን። በመጨረሻም መፅሐፉን ስንከድን የራሳችንን ሕይወት ከፍተን መመልከት እንጀምራለን። ደራሲ አሌክስ አብርሃም በማህበራዊ ድረገፆች ፣ በመፅሔቶች በሚፅፋቸው በሁሉም ስራዎቹ ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘ ወጣት ደራሲ ነው። ከዚህ በፊት ዶ/ር አሸብርና ሌሎችም ፣ እናት ፍቅር ሐገር፣ ዙቤይዳ ፣ አንፈርስም አንታደስም ፣ ከዕለታት ግማሽ ቀን እንዲሁም ይህ አልተዘዋወረችም የሚል ስራው ተጠቃሽ ናቸው። መልካም ንባብ።
Author: Alex Abreham |
Publisher: Independently Published |
Publication Date: Jan 04, 2024 |
Number of Pages: 240 pages |
Binding: Paperback or Softback |
ISBN-10: NA |
ISBN-13: 9798879742121 |